ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት
ከዓጼ ዘርዐ ያዕቆብ (1426 ዓ.ም.) ወዲህ እስከ ዘመነ መሳፍንት
በ፲፬፻፳፮ ዓ.ም. ከነገሡት ከዓጼ ዘርዐ ያዕቆብ ወዲህ ያሉት የኢትዮጵያ ነገሥታት ስማቸውና የግዛታቸው ዘመን ከዚህ በታች ይገኛሉ።
ስም |
ስመ መንግሥት (የግብር ስም) |
አባት |
ግዛት ዓመታት |
ዓመተ ምሕረት |
ቁስጠንጢኖስ |
፴፬ |
፲፬፻፳፮ - ፲፬፻፷ |
||
፲ |
፲፬፻፷ - ፲፬፻፸ |
|||
ዓጼ በአደ ማርያም |
፲፮ ከ፭ ወር |
፲፬፻፸ - ፲፬፻፹፮ |
||
ዓጼ እስክንድር |
፩ |
፲፬፻፹፯ |
||
አንበሳ ዘፀር |
ዓጼ በአደ ማርያም |
፲፫ |
፲፬፻፹፯ - ፲፭፻ |
|
ወናግ ሰገድ |
ዓጼ ናዖድ |
፵፪ |
፲፭፻ - ፲፭፻፴፫ |
|
አጽናፍ ሰገድ |
ዓጼ ልበነ ድንግል |
፲፱ |
፲፭፻፴፫ - ፲፭፻፶፩ |
|
አድማስ ሰገድ |
ዓጼ ልብነ ድንግል |
፬ |
፲፭፻፶፩ - ፲፭፻፶፭ |
|
መለክ ሰገድ |
ዓጼ ሚናስ |
፴፬ |
፲፭፻፶፭ - ፲፭፻፹፰ |
|
ዓጼ ሚናስ |
፯ |
፲፭፻፹፰ - ፲፭፻፺፭ |
||
አቤቶ ልሳነ ክርስቶስ (እሳቸውም የዓጼ ሚናስ ልጅ) |
፪ |
፲፭፻፺፭ - ፲፭፻፺፯ |
||
ሥልጣን ሰገድ |
አቤቶሁን ፋሲል (እሳቸውም የዓጼ ልብነ ድንግል የልጅ ልጅ) |
፳፯ |
፲፭፻፺፯ - ፲፮፻፳፬ |
|
ዓለም ሰገድ |
ዓጼ ሱስንዮስ |
፴፮ |
፲፮፻፳፬ - ፲፮፻፷ |
|
አእላፍ ሰገድ |
ዓጼ ፋሲል |
፲፭ |
፲፮፻፷ - ፲፮፻፸፬ |
|
አድያም ሰገድ |
ቀዳማዊ ዓጼ ዮሐንስ |
፳፬ |
፲፮፻፸፬ - ፲፮፻፺፰ |
|
ሉል ሰገድ |
ቀዳማዊ ዓጼ ኢያሱ |
፪ |
፲፮፻፺፰ - ፲፯፻ |
|
አጽራር ሰገድ |
ቀዳማዊ ዓጼ ዮሐንስ |
፫ ከ፫ ወር |
፲፯፻ - ፲፯፻፫ |
|
ደዳዝማች ድል በኢየሱስ |
፭ |
፲፯፻፫ - ፲፯፻፰ |
||
አደባር ሰገድ |
ቀዳማዊ ዓጼ ኢያሱ |
፭ |
፲፯፻፰ - ፲፯፻፲፫ |
|
መሲሕ ሰገድ |
ቀዳማዊ ዓጼ ኢያሱ |
፱ |
፲፯፻፲፫ - ፲፯፻፳፫ |
|
ብርሃን ሰገድ |
ዓጼ በካፋ |
፳፭ |
፲፯፻፳፫ - ፲፯፻፵፯ |
|
ዳግማዊ ዓጼ ኢያሱ |
፲፭ |
፲፯፻፵፯ - ፲፯፻፷፫ |
||
ዘዋሕድ እዴሁ |
ቀዳማዊ ዓጼ ኢያሱ |
፭ ወር |
፲፯፻፷፫ |
|
አድማስ ሰገድ |
ዳግማዊ ዓጼ ዮሐንስ |
፯ |
፲፯፻፷፫ - ፲፯፻፸ |
|
ዮሐንስ |
ዳግማዊ ዓጼ ዳዊት |
፪ |
፲፯፻፸ - ፲፯፻፸፪ |
|
ፈጻሜ መንግሥት |
ዳግማዊ ዓጼ ዮሐንስ |
፭ |
፲፯፻፸፪ - ፲፯፻፸፯ |
[]
ምንጭ ፡ ውክፔዲያ (Wikipedia.org)
- ዮሐንስ ወልደ ማርያም፣ የዓለም ታሪክ - ከጂዎግራፊ ጋር የተያያዘ፤ ፲፱፻፴፮ ዓ.ም.