ትግራይ፦ መቀሌ በ1968/76
በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አበራ ተሰማ | ||
2 | አብርሃ አሰፋ | ||
3 | አብርሃ ገብረመድህን | ||
4 | አብርሃ ኪዳነ | ||
5 | አደም ሂጎ | ||
6 | አህመድ ቲያም | ||
7 | ዓለማየሁ አርጋው | ||
8 | ዓለምሰገድ በርኽ | ፻ አለቃ | |
9 | አለሙ ገሰሰ ገብረ እግዚአብሄር | ||
10 | ዓለሙ ገሰሰ | ||
11 | አሉላ ሃ/መለኰት ወ/ስላሴ | ||
12 | አሳምነው ወልዳይ | ||
13 | አስማማው ሃዱሽ | ||
14 | አስፋው አበራ | ||
15 | አስፋወሰን ባህታ | ||
16 | አሰፋ አበራ ሀጎስ | ሻለቃ | |
17 | አሰፋ ታጠረ | ||
18 | አያሌው ተገኝ | ||
19 | በላይ ዘሚካኤል | ||
20 | በቀለ ሃይለ | ||
21 | በርኽ በላይ | ||
22 | በርኽ ወ/ሩፋኤል | ||
23 | በርኽ ተክሉ | ||
24 | በሪሁ ኑሩ | ||
25 | በዛብህ ፈለቀ | ||
26 | ብርሃኑ ሁርጌ | ||
27 | ደርሶ ስዩም | ||
28 | ኢታይ አባይ | ||
29 | እያሱ በርህ | ||
30 | ፋሲል አስገዶም | ||
31 | ፍስሃዬ አደራ | ||
32 | ፍስሃዬ ካህሳይ | ||
33 | ፍጹምብርሃን ዓለሙ | ||
34 | ገብረአብ ገብሩ | ||
35 | ገብረአናንያ ሀይሉ | ||
36 | ገብረህይወት ግደይ | ||
37 | ገብረኪዳን መንግሥቱ | ሻምበልባሻ | |
38 | ገብረስላሴ አብርሃ | ||
39 | ገ/ስላሴ ገ/እግዚአብሄር | ||
40 | ገብረተንሳይ ሀጎስ | ||
41 | ገብረፃድቅ በርሄ | ||
42 | ጌታሁን ህላዊ | ||
43 | ግደይ ሃጎስ | ||
44 | ግርማ ከበደ | ሻምበልባሻ | |
45 | ግርማይ አረዳ | ||
46 | ግርማይ ወንድም | ||
47 | ጔንቼ ውዴ | ||
48 | ጉዐሽ ሃጎስ መኮንን | ||
49 | ሀደራ ባይቀማኝ | ||
50 | ሀደራ ወ/ጊዮርጊስ | ||
51 | ሃይሌ ይመር | ||
52 | ሃ/ስላሴ ቸሩ | ||
53 | ሃ/ስላሴ ሃ/ማርያም | ||
54 | ሃ/እዝጊ ሂበን | ||
55 | ህሉፍ አበራ | ፲ አለቃ | |
56 | ህንደያ አበራ | ||
57 | ህሩይቱ ደበሳይ | ||
58 | ካህሳይ ስዩም ገብሬ | ||
59 | ካሳሁን አለማየሁ | ኮሎኔል | |
60 | ከበደ አበራ | ሻምበልባሻ | |
61 | ከበደ ገብሩ | ||
62 | ኪዳኔ ገብሩ | ||
63 | ኪዳኔ ኃ/ማርያም | ||
64 | ክንፈ ገ/የሱስ | ||
65 | ኪሮስ ገ/ህይወት | ||
66 | ኪሮስ ነጋሽ | ||
67 | ማሀቶት ፍስሃ | ||
68 | መድህን ገብሩ | ||
69 | ምህረት ሃብቴ | ||
70 | መኮንን ምሥግና | ||
71 | መኮንን ዮሃንስ | ||
72 | ምኒልክ ተፈራ | ||
73 | መርሳ አግአዚ | ||
74 | መስፍን በላይ | ||
75 | ምህረተአብ አባይ | ||
76 | ሚዘር ገ/ክርስቶስ ሃጎስ | ||
77 | መሃመድ በርሄ | ||
78 | ሙሉ ጨርቆሴ | ||
79 | ነጋ አስገዶም | ||
80 | ነጋ ገ/ሚካኤል | ||
81 | ንጉስ ካህሳይ | ||
82 | ሳልህ | ||
83 | ሰኢድ ከድር | ||
84 | ሰኢድ ረጃ | ||
85 | ሰላማ በዛብህ | ||
86 | ስለሺ መኮንን | ||
87 | ስልጣን ሚካኤል | ||
88 | ስዩም ገ/ኪዳን | ||
90 | ሲሳይ አባይ | ||
91 | ሰለሞን አሰፋ | ||
92 | ሰለሞን ገ/ሚካኤል ተድላ | ||
93 | ታደሰ ባራኪ | ||
94 | ታደሰ ገሰሰ | ||
95 | ታደሰ ግርማይ | ፊትአውራሪ | |
96 | ጣዕመ ገ/መድህን ፃዲቅ | ||
97 | ተክለሙዝ ስዩም | ||
98 | ተስፋይ አበበ | ||
99 | ተስፋይ ደብረፅዮን | ||
100 | ፀጋዬ አብርሃ | ||
101 | ፀጋዘአብ ቢያድግልኝ | ||
102 | ፀሎተ ዕዝቅኤል | ||
103 | ጽጌ ሳሙኤል | ||
104 | ወ/ጊዮርጊስ ተ/ማርያም | ባላምባራስ | |
105 | ያሲን አብደላ መሃመድ | ||
106 | የማነ ተ/መድህን ይማም | ||
107 | ዘሙዬ ክፍላይ | ||
108 | ዘርአብሩክ በርሄ | ||
109 | ዘርአብሩክ ገ/የሱስ | ||
110 | ዘርዑ ወ/አብርሃ | ||
111 | ዘስላሴ ሳሙኤል | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።