ጎንደር ሰሜን፦ ደባርቅ
በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አባይ አረዳ | የካቲት 1969 | |
2 | አበበ አፅቀስላሴ አምዴ | ሐምሌ 1970 | ተማሪ |
3 | አዳሙ አበራ ሳልህ | ግንቦት 1970 | |
4 | አደራጀው መኮንን | ኅዳር 1971 | |
5 | አዲሱ መኮንን | ኅዳር 1971 | |
6 | አዲሱ ነጋሽ | ሚያዝያ 1971 | |
7 | አለማየሁ አዱኛ በየነ | ግንቦት 1970 | |
8 | አስፋው ታረቀኝ ጀንበር | ኅዳር 1971 | |
9 | ስመኝ አለባቸው ውቤ | የካቲት 1972 | |
10 | ሲሳይ ቦጋለ ጥላዬ | ግንቦት 1970 | |
11 | ታደሰ ደገፋ በዳሴ | ግንቦት 1970 | |
12 | ተፈራ መኮንን | ኅዳር 1971 | |
13 | ዘዋለ ዘገየ | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።