ሸዋ የረርና ከረዩ፦ ናዝሬት በ1969/70 በደርግ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አብዶ ዲታኛ | መምህር | |
2 | አበበ መንገሻ | ||
3 | አበበ ተፈሪ | ሊይዙት ሲሉ ሊያመልጥ ሲል የተገደለ | |
4 | አበበ ዋሲሁን | ||
5 | አብርሃም ቢርቦ | ||
6 | አዲስዓለም መንግሥቱ | ||
7 | ዓለማየሁ እሸቴ | ||
8 | አለማየሁ ተስፋ | ||
9 | አምሃሥላሴ ጌታነህ (አንበሳው) | 9 እና 40 ወንድማማቾች | |
10 | አሸናፊ ተፈሪ | ||
11 | አስናቀ ገብሬ | ሊይዙት ሲመጡ ራሱን ያጠፋ | |
12 | አየለ ተሰማ | ||
13 | ባንትይፍሩ ሙላቴ | ||
14 | በቀለ | ተታኩሶ የተሰዋ | |
15 | በቀለ በላይ | ወታደር ሁኖ በጥቆማ የተገደለ | |
16 | በቀለ ደሳለኝ | ተታኩሶ የተሰዋ | |
17 | ብርሃኑ የሺጥላ | ||
18 | ደመቀ ስጦታው | ||
19 | ደምሰው ሽፈራው | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
20 | ኤሊያስ አህመድ | ||
21 | እንዳሉ ኃይሌ | አአ ተወስደው የተገደሉ | |
22 | እሸቱ ነጋሽ | ||
23 | ገሠሠ ጋቴሎ | ||
24 | ጌታቸው ዋቅቶላ | ቢንቢ ቅጽል ስሙ | |
25 | ግርማ ሽፍቶ | ||
26 | ካሳ ቢራቱ | ||
27 | ከበደ | የሂሳብ መምህር | |
28 | ኪዳኔ ቦኩ | ||
29 | ማሙሽ እንድሪስ | ||
30 | ማናየ | የጂኦግራፊ መምህር | |
31 | መንግሥቱ በለጠ (ፍስሃ) | ||
32 | ሙሉጌታ ዓለሙ | ||
33 | ሙሉጌታ ለማ | ||
34 | ሙኒር መሃመድ | ተታኩሶ የተሰዋ | |
35 | ነጋ ዓየለ | የእንግሊዘኛ መምህር | |
36 | ነጋ ሽበሺ | ||
37 | ኑሩ ሙቀቢል | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
38 | ሬዲ ዓሊ | አአ ተወስደው የተገደሉ | |
39 | ሮማን ማሞ | ||
40 | ሳህሉ ጌታነህ | 9 እና 40 ወንድማማቾች | |
41 | ሲሳይ ለማ | ||
42 | ሰሎሞን አበበ | ||
43 | ሰለሞን መንገሻ | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
44 | ታደሰ አበበ | ||
45 | ታሪክ አበራ | ||
46 | ታሪኩ ገንበዞ | ||
47 | ታሪኩዋ | ||
48 | ተፈራ ዋሲሁን | ||
49 | ተካ ገብሬ | አአ ተወስደው የተገደሉ | |
50 | ተረፈ | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
51 | ተስፋዬ | የጂኦግራፊ መምህር | |
52 | ውብሸት ሙሉጌታ | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
53 | ወይንሸት | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
54 | ወርቁ ገብረጊዮርጊስ | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
55 | ያሬድ ታደሰ | ከተማ ዳር የተገደሉ | |
56 | የዋላሸት ሸዋታጠቅ | ከመኪና ወርዶ አምልጧል ይባላል | |
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።