አርሲ ጭላሎ፦ አሰላ በ1970 ዓ.ም. በደርግ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | ከ/ቀበሌ | የተገደሉበት ጊዜ | መግለጫ |
1 | አባይ ከበደ | |||
2 | አበበ ተመስገን | |||
3 | አብርሃም ኃይሌ | |||
4 | አደራጀው ደረሰ | |||
5 | አለበል አማን | |||
6 | አሊ አብዱራህማን | ሜይ ዴይ 1969 | ||
7 | ዓለማየሁ ዳባ | |||
8 | አለምገና በየነ | |||
9 | አምዴ ስለሺ | |||
10 | አምዴ አይችሉህም | |||
11 | አሸናፊ ቡልቡላ | |||
12 | አሰፋ ሮባ | ሜይ ዴይ 1969 | ||
13 | በለጠ ወልደአረጋይ | |||
14 | ብርሃኑ ጌታነህ | |||
15 | ብሩክ በዛብህ | |||
16 | ደበበ ሽበሺ | |||
17 | እንዳልካቸው ጌታነህ | |||
18 | እሸቱ ዓለሙ | ሜይ ዴይ 1969 | ||
19 | ፈቃዱ ገ/መስቀል | |||
20 | ፍቅሬ አስፋው | |||
21 | ጌታቸው በቀለ | ሜይ ዴይ 1969 | ||
22 | ጌታቸው ውቤ | |||
23 | ግርማ ደስታ | |||
24 | ጎሣዬ አድገህ | |||
25 | ኃይሉ ተፈሪ | |||
26 | ኃይሉ ተሰማ | |||
27 | ኃይሉ ጥበቡ | |||
28 | ኢብራሂም ዳወድ | ሜይ ዴይ 1969 | ||
29 | ካሱ ይሰሙ | |||
30 | ከበደ ተሰማ | |||
31 | ከማል አብዱላሂ | |||
32 | ከማል ከዲር | |||
33 | ከተማ አሪቲ | ሜይ ዴይ 1969 | ||
34 | ክፍሌ ማናህሌ | |||
35 | ሊሚ ደመረው | |||
36 | ማሞ ዘለቀ | |||
37 | መነን ኃይሉ | |||
38 | መስፍን ግዛው | |||
39 | መሐመድ አስፋው | ሜይ ዴይ 1969 | ||
40 | ናሁሰናይ አባተ | |||
41 | ነጋሽ ቦንሣ | |||
42 | ንጉሴ መኩሪያ | |||
43 | ሩቤ ቦባሣ | |||
44 | ሺመልስ ክፍሌ | |||
45 | ሰለሞን እስማኤል | |||
46 | ስለሞን ዘገየ | |||
47 | ሱፉ ገና | |||
48 | ታደለ ታዬ | |||
49 | ታደለ ቶላ | |||
50 | ታደለ ወርቅነህ | |||
51 | ታደሰ ኃ/ማርያም | |||
52 | ታፈሰ ፀጋዬ | ሜይ ዴይ 1969 | ||
53 | ታምሩ ኃይሌ | |||
54 | ታየ አበበ | ሜይ ዴይ 1969 | ||
55 | ታዬ ደግፌ | |||
56 | ተሰማ አርጋው | ሜይ ዴይ 1969 | ||
57 | ተስፋዬ መካሻ | |||
58 | ተስፋዬ ተፈራ | |||
59 | ፀጋዬ ወርቁ | |||
60 | ወንድወሰን አበበ | |||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።