በወሎ ክፍለሀገር በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ጌታሁን ተበጀ | የወሎ ክ/ሀ ግብርና ሚኒስቴር ተወካይ | ሞት የተፈረደበት |
2 | ኃ/ጊዮርጊስ ዓለሙ | የወሎ ከ/ሀ አስተዳዳሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
3 | ሞላ ጌታሁን | የወሎ ክ/ሀ የገ/ማ ሊ/መና አዘአኮ አባል | ዕድሜ ልክ እሥራት |
4 | አሰፋ ሰይድ | የወሎ ከ/ልማት ኃላፊና አዘአኮ አባል | ዕድሜ ልክ እሥራት |
5 | እሸቱ ይማም | የወሎ መኢሠማ ተወካይና አዘአኮ አባል | ዕድሜ ልክ እሥራት |
6 | ኮ/ል ዘላለም መንግስቱ | የወሎ ፖሊስ አዛዥና አዘአኮ አባል | ዕድሜ ልክ እሥራት |
7 | ይማም መሐመድ | የወሎ መኢሠማ ተወካይና አዘአኮ አባል | ዕድሜ ልክ እሥራት |
8 | ዳምጠው ደሳለኝ | የወሎ ከ/ሀ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ካድሬ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
9 | ታደሰ ታዬ አፍነአ | የወሎ አስተዳዳሪና አዘአኮ ም/ሰብሳቢ | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
10 | አኩማ ድሪባ | የወሎ ከ/ሀ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ተወካይ | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
11 | ሺመልስ ዓለሙ መልኩ | የወሎ ክ/ሀ ኢሠፓ 1ኛ ፀሐፊ | 20/25 ዓመት እሥራት |
12 | ሻ/ል ከበደ መኩሪያ ወ/ሚካኤል | የወሎ ሕዝብ ደህንነት መርማሪ | 20/25 ዓመት እሥራት |
13 | ኮ/ል ደጀኔ ሙላት መልኩ | የወሎ ክ/ሀ ወህኒ ፖሊስ አዛዝ | 20/25 ዓመት እሥራት |
14 | መለሰ ገብሬ | በወሎ ከ/ሀ የጤና ጥበቃ ተወካይ | 20/25 ዓመት እሥራት |
15 | ሰይፉ ወ/አብርሃ ግድየለው | በወሎ ከ/ሀ የጤና ጥበቃ ተወካይ | 20/25 ዓመት እሥራት |
16 | አምዱ ገብሩ ረድኤቱ | የወሎ ክ/ሀ ቴሌኮሙኒኬሽን ሥ/አ | 20/25 ዓመት እሥራት |
17 | ቦጋለ ፀጋ | የደሴ ከተማ ማ/ቤት ተወካይ | 20/25 ዓመት እሥራት |
18 | ፻/አ አክሊሉ ውብሸት | የወሎ ክ/ሀ ምርመራ ዋና ኃላፊ | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
19 | ብ/ጄ ገ/ጊዮርጊስ ብርሃኑ | የወሎ ወ/ኮ/ኃላፊና ኢሠፓ ማ/ኮ | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
20 | መላኩ ተገኝ | በወሎ ከ/ሀ የወጣቶች ተወካይ | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
21 | አብዱላፊዝ የሱፍ ወበር | የወሎ ከ/ሀ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ኃላፊ | 20 ዓመት እሥራት |
22 | እጅግ ባይለየኝ | የወሎ ከ/ሀ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ም/ኃላፊ | 20 ዓመት እሥራት |
23 | ኮ/ል ቀማቸው ገብሬ | ወሎ ክ/ሀ አዘአኮ ማረሚያ ቤት አዛዥ | 15/19 ዓመት እሥራት |
24 | አበቡ ክፍሌ | ወሎ ክ/ሀ አዘአኮ ሴቶች ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት |
25 | ወ/ሮ መሠረት ተ/ዮሐንስ | ወሎ ክ/ሀ አዘአኮ ሴቶች ማህበር ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት |
26 | ምትኩ ጤና | በደሴ ዙሪያ አውራጃ ግብርና ሚ/ር ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት |
27 | አብዱሬ መሐመድ አቢ | ደሴ አው/ፍ/ቤት ፕሬዘዳንት የፖ/ን/ኮ አባል | 15/19 ዓመት እሥራት |
28 | ፲/አ በላይ ደስታ | የወሎ ክ/ሀ ፖሊስ ባልደረባ | 15/19 ዓመት እሥራት |
29 | ፶/አ መሐመድ የሱፍ | የወሎ ክ/ሀ ፖሊስ ባልደረባ | 15/19 ዓመት እሥራት |
30 | ተስፋዬ ንጋቱ በየነ | የወሎ ክ/ሀ ሕዝብ ደህንነትና ኢሠፓአኮ ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት |
31 | ሻ/ል ይማም ኃይሉ ይማም | የወሎ ክ/ሀ ሕዝብ ደህንነትና መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
32 | ሻ/ቃ ፍሰሐ ወ/አማኑኤል ደርሰህ | የወሎና ሐረር ክ/ሀ ሕዝብ ደህንነት ባልደረባ | 15/19 ዓመት እሥራት |
33 | ሻ/ል አበራ ለገሰ | ደቡብ ወሎ ቀጠና 03 ደህንነት ጥበቃ ኃላፊ | 15/19 ዓመት እሥራት |
34 | ፻/አ ባይሳ ጉተማ | ደሴ ውህኒ ቤት ባልደረባ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
35 | ፻/አ ገ/ሥላሴ ሀብቱ | ደሴ ውህኒ ቤት ባልደረባ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
36 | ሙላቱ ገሠሠ | ወሎ ክ/ሀ ምክትል አስተዳዳሪ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
37 | ተስፋእግዚ ሽፈራው | ወሎ ክ/ሀ መኢሠማ ተወካይና ፖ/ን/ኮሚቴ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
38 | ተሾመ ዘወልደማርያም | ወሎ ክ/ሀ መኢሠማ ተወካይና ፖ/ን/ኮሚቴ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
39 | ኑርሁሴን መሐመድ | በደሴ ዙሪያ አውራጃ መኢሠማ ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
40 | ኮ/ል አበሻ ታዬ | ወሎ ክ/ሀ ፖሊስ ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
41 | ካሣሁን ገ/ማርያም | ወሎ ክ/ሀ ገንዘብ ሚ/ር ተጠሪ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
42 | ዘለቀ አስፋው | ወሎ ክ/ሀ መንገድ ትራንስፖርት ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
43 | ግረማ ጥጋቡ | ወሎ ክ/ሀ ጤና ጥበቃ ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
44 | ጌታቸው አስረስ | የወሎ ክ/ሀ ወጣት ማህበር ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
45 | ሻ/ል ዘገየ በርሔ | የወሎ ክ/ሀ ወህኒ ቤቶች ዋና አስተዳዳሪ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
46 | ተክለማርያም መንግስቱ | የወሎ ክ/ሀ ኢሠፓ 1ኛ ፀሐፊ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
47 | መ/ር ስምረት ወልደየሱስ | የደሴ ከተማ አብዮት ጥበቃ ሊቀመንበር | 13 ዓመት እሥራት |
48 | ፈንቲ በየነ | የደሴ ከተማ ሕዝብ ደህንነት አባል | 10 ዓመት እሥራት |
49 | ሠይድ ግዛው | የወሎ ክ/ሀ ሕዝብ ደህንነት አባል | 10 ዓመት እሥራት |
50 | ብርሃኑ አስፋው | የደሴ ከተማ አብዮት ጥበቃ ኃላፊ | 6 ዓመት እሥራት |