ሸዋ፦ በቸሃ ወረዳ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ገስግስ ገ/መስቀል አትራጋ | የቸሃ ወረዳ አስተዳዳሪ | ሞት የተፈረደበት |
2 | ሻ/ል ቦጋለ ገ/ሕይወት ወ/ሩፋኤል | የቸሃ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
3 | ታደለ መንገሻ አትራጋ | የቸሃ ወረዳ የጉበሬ ቀ01 ተመራጭ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
4 | ንጉሴ አወቀ | የቸሃ ወረዳ የጉበሬ ቀ01 ተመራጭ | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
5 | መንግስቱወልደ | የጉበሬ ከተማ ፍርድ ሸንጎ አባል | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
6 | ናስር ጀማል ሁሴን | በቸሃ ወረዳ የእምድብር ከተማ ሊ/መ | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
7 | በርታ በርሄ ዘንዴ | የቸሃ ወረዳ ሚሊሺያ አባል | 25 ዓመት እሥራት |
8 | ወ/ር ፍሰሐ ሀብቴ በላይነህ | የቸሃ ወረዳ ፖሊስ ባልደረባ | 20/25 ዓመት እሥራት |
9 | እንድሪስ ቡታ ኬራጋ | በጉበሬ ከተማ የደርግ ተባባሪ | 21 ዓመት እሥራት |
10 | ካሣ በሀጋ ድረታ | በጉበሬ ከተማ የደርግ ተባባሪ | 20 ዓመት እሥራት |
11 | አሰፋ ሀ/ስላሴ | የጉበሬ ከተማ ፍርድ ሸንጎ አባል | 20 ዓመት እሥራት |
12 | ንማኔ አንድዬ ነጋሽ | የጉበሬ ከተማ ም/ሊቀመንበር | 19 ዓመት እሥራት |
13 | ንማኔ አንቅዥዬ የጋታ | የጉበሬ ከተማ አብዮት ጥበቃ ሊ/መ | 18 ዓመት እሥራት |
14 | ቲመርጋ ቆትዮ ድረታ | የቸሃ ወረዳ ገ/ማ ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት |
15 | ተኸልቁ ቶማስ | ቸሃ የጉበሬ ከነማ ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት |
16 | ንማኒ አንድዮ ነጋሽ | ቸሃ የእምድብር ከነማ ሊ/መ | 15/19 ዓመት እሥራት |
17 | ንማኒ አንቀዥ ንገታ | ቸሃ የጉበሬ ከነማ አብዮት ጥበቃ ሊ/ም | 15/19 ዓመት እሥራት |
18 | አስፋው ካሣ | የቸሃ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ | 15/19 ዓመት እሥራት |
19 | ሙሉጌታ ዘውዴ ድልነሳሁ | የቸሃ ወረዳ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ኃላፊ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
20 | ተክሌ ኩራጋ ንጋ | በቸሃ ወረዳ የቡቻች ቀ/ገ/ማ ሊ/መ | 12 ዓመት እሥራት |
21 | ለወባ ኸሊል ንሳ | የጉበሬ ከተማ ተመራጭ | 10 ዓመት እሥራት |
22 | አበራ በቀና አማንዬ | በጉበሬ ከተማ የደርግ ተባባሪ | 10 ዓመት እሥራት |