ሲዳሞ፦ በወላይታ አውራጃ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ፻/አ ጥሩነህ ሀብተሥላሴ | የደርግ አባል ደቡብ ተነቃናቂ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
2 | ስምኦን ጋሎሬ | የወላይታ አውራጃ አስተዳዳሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
3 | ዘገየ ሌሊሶ | የኮይሻና የአለታ ወንዶ ወረዳ አስተዳዳሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
4 | ደጉ ደወሌ | የሰዶ ዙሪያ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት አባል | 25 ዓመት እሥራት |
5 | ፀጋዬ ተወልደ | የወላይታ አውራጃ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል | 25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
6 | ፈቃዱ ዘበኔ | የወላይታ አውራጃ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ኃላፊ | 20 ዓመት እሥራት |
7 | ቀጀላ ኩማ | የሁምቦ ወረዳ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ኃላፊ | 20 ዓመት እሥራት |
8 | ጋንታ ባቢሦ | የሁምቦ ወረዳ ሚሊሺያ አዛዥ | 20 ዓመት እሥራት |
9 | ሻ/ል አየለ አበበ | የወላይታ አውራጃ ፖሊስ አዛዥ | 20 ዓመት እሥራት |
10 | ጌታቸው ከበደ | የሶዶ ከተማ አብዮት ጥበቃ አባል | 20 ዓመት እሥራት |
11 | ለምቢቦ ጩርቃ | የወላይታ ሶዶ ወረዳ ካድሬ | 20 ዓመት እሥራት |
12 | ጠሞቲዎስ ሣላ | የወላይታ አውራጃ አዘአኮ አባል | 20 ዓመት እሥራት |
13 | ፈኩ ሄራኖ | የወላይታ ሶዶ ወረዳ ካድሬ | 18 ዓመት እሥራት |
14 | ኃይለሥላሴ ማንከልክሎት | የወላይታ ሰዶ ከተማ አብዮት ጥበቃ | 18 ዓመት እሥራት |
15 | ወልደዮሐንስ ቀባ | የወላይታ አውራጃ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል | 18 ዓመት እሥራት |
16 | ቴጋ ቲማሞ | የወላይታ አውራጃ ሚሊሺያ ተጠሪ | 17 ዓመት እሥራት |
17 | መሐመድ አጀቦ | የሶዶ ከተማ ሚሊሽያ ተጠሪ | 17 ዓመት እሥራት |
18 | ዳዊት ሸምበሎ | የወላይታ አውራጃ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል | 16 ዓመት እሥራት |
19 | አበበ ደሙ | የወላይታ ሰዶ ቀ05 ሊ/መ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል | 15 ዓመት እሥራት |
20 | ጎሣዬ ወ/ፃዲቅ | የወላይታ አውራጃ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል | 15 ዓመት እሥራት |
21 | ፲/አ አይዛ አሰሌ | የወላይታ አውራጃ ፖሊስ አባል | 10 ዓመት እሥራት |
22 | ወ/ር ዘውዴ ዳመና | ወላይታ ወህኒ ቤት ባልደረባ | 15/19 ዓመት እሥራት |
23 | ሞላ ጌታሁን | የወላይታ አውራጃ ሰዶ ከተማ ቀ01 ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት |
24 | ኢዮኤል ጃርሶ | የወላይታ አውራጃ ጤና ጥበቃ ተወካይ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
25 | ደረሰ አምባዬ | የወላይታ አውራጃ ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት አባል | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
26 | ፋንቱ ሣጰ | ወላይታ ሶዶ ከተማ አብዮት ጥበቃ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |