በሲዳሞ ክፍለሀገር የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ፻/አ ተክሌ አምደብርሃን | የሲዳሞ ክ/ሀ ሕዝብ ደህንነት ኃላፊ | ዕድሜ ልክ እስራት በሌለበት |
2 | ፻/አ ሞገስ ማንተጋፍቶት | የሻኪሶ ወርቅ ማዕድን የሚ/ጦር አባል | 20/25 ዓመት እሥራት |
3 | ፻/አ ፈለቀ ወ/ጊዮርጊስ | ሲዳሞ ክ/ሀ ፖሊስ መርማሪ | 15 ዓመት እሥራት |
4 | ኢርጋታ አመቾ | ሲዳሞ በንሳ ወረዳ ጎንጀቤ ገ/ማ ታጣቂ | 15/19 ዓመት እሥራት |
5 | መዘምር አበበ | ይርጋለም ከተማ ቀይ ሽብር መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
6 | ተስፋዬ ቢንባዎ | ሲዳሞ ሐገረሰላም ወረዳ ሚሊሽያ | 15/19 ዓመት እሥራት |
7 | መለሰ መጋራ | ሲዳሞ በንሳ ወረዳ ጎንጀቤ ገ/ማ ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
8 | ቶማስ በሮዳ | ሲዳሞ በንሳ ወረዳ ጎንጀቤ ገ/ማ ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
9 | ኪአ ደኑ | ሲዳሞ በንሳ ወረዳ ጎንጀቤ ገ/ማ ታጣቂ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
10 | ጠርምሳ መጋራ | ሲዳሞ በንሳ ወረዳ ጎንጀቤ ገ/ማ ታጣቂ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
11 | በቀለ ቡሎ | ሲዳሞ በንሳ ወረዳ ጎንጀቤ ገ/ማ ሥራ አመራር | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
12 | ባሻ ጎንፋ አመንቴ ገለቱ | የሲዳሞ ክ/ሀ ወህኒ ፖሊስ አባል | 6 ዓመት እሥራት |
13 | ፲/አ መንገሻ መታፈሪያ መሸሻ | የሲዳሞ ክ/ሀ ወህኒ ፖሊስ አባል | 5 ዓመት እሥራት |
14 | ባሻ በቀለ ያደቴ ቤኛ | የሲዳሞ ክ/ሀ ወህኒ ፖሊስ አባል | 5 ዓመት እሥራት |
15 | ወ/ር ሺፈራው እንየው | የሲዳሞ ክ/ሀ ወህኒ ፖሊስ አባል | 6 ዓመት እሥራት |